ልዑክ ቡድኑ ድሬዳዋ የገባው በነገው እለት የሚከበረው ማርች 8 ፕሮግራም ላይ ለመሳተፍ ሲሆን፤ ዛሬ ከሰአትም የተለያዩ የልማት ስራዎችን ልኡክ ቡድኑ የሚጎበኝ ይሆናል።
እንግዶቹ የድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፈቲያ አደን እንዲሁም በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ከሪማ አሊ እንዲሁም በአስተዳደሩ በየደረጃው በሚገኙ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
ፎቶ:-አገኘሁ ሸዋአረጋ


