የመጋቢታዊያን የለውጥ ፍሬዎችና የነገ ተስፋዎች” በሚል መሪ ቃል የድሬዳዋ አስተዳደር የብልፅግና ህብረት አባላት የውይይት መድረክ አካሄዱ::

#DGC መጋቢት 18/2017 በመድረኩም “የመጋቢታዊያን የለውጥ ፍሬዎችና የነገ ተስፋዎች” በሚል ሰነድ የቀረበ ሲሆን በሰነዱም በለውጡ በተገኙ የልማት ትሩፋቶች የተፈቱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን፣ የልማት ስራዎች ውጤታማነት እና ሌሎችንም መሰል ዝርዝር ሀሳቦች ቀርቦ ሰፊ ውይይት ተካሄዶባቸዋል ። የመጋቢት ወር በኢትዮጵያ ልዩ ልዩ ታሪካዊ ክንውኖች የተከናወኑበት እንደሆነ በመድረኩ የተገለፀ ሲሆን በኢትዮጵያ ራስን የመቻል ልዕልና ውሳኔ ማሳያ የሆነው የታላቁ…

Read More

የፋይናንስ ተቋማትን የወንጀል እና የጥቃት ተጋላጭነት ለመቀነስ በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተገለፀ

#DGC መጋቢት 18/2017 የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የፋይናንስ ተቋማትን የወንጀል ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያስችል የውይይት መድረክ በድሬዳዋ ከሚገኙ የፋይናንስ ተቋማት አመራሮች ጋር አካሄደ። በዚህም በመድረኩ የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር አለሙ መግራ በአሁኑ ጊዜ ከፋይናንስ ተቋማት ጋር ተያይዞ የሚስተዋለውን ወንጀል መከላከል አስፈላጊ በመሆኑን በመግለፅ፤ እንደ ድሬዳዋ አስተዳደር ወንጀሉን በጋራ ለመከላከልና ተጋላጭነትን ለማሶገድ በጋራ ተቀናጅቶ መስራት…

Read More

የመጋቢታዊያን የለውጥ ፍሬዎችና የነገ ተስፋዎች” በሚል መሪ ቃል የድሬዳዋ አስተዳደር በመንግስት ተቋማት የብልፅግና ህብረት አባላት የውይይት መድረክ እያካሄዱ ይገኛል::

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ እና የከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ቢሮ በዛሬው እለት አካሄደዋል። በለውጡ ሂደት ውስጥ የተሰሩ ሰው ተኮር ስራዎች፣ የተፈቱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን፣ የልማት ስራዎች ውጤታማነት እና ሌሎችንም መሰል ዝርዝር ሀሳቦችን በመድረኩ ማብራሪያ ተሰቶባቸዋል። የመጋቢት ወር በኢትዮጵያ ልዩ ልዩ ታሪካዊ ክንውኖች የተከናወኑበት እንደሆነ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ፈለቀ በመግለፅ…

Read More

የተፈጥሮ ሃብት እንክብካቤና የጎርፍ ተጋላጭነትን መቀነስ ላይ ትኩረት ያደረገው የSUNCASA ፕሮጀክት ተጨባጭ ለውጥ እያመጣ መሆኑ ተገለፀ::

#DGC መጋቢት 17/2017 በድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ የደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣንና በአጋር አካላት ትብብር እየተተገበረ የሚኝው የSUNCASA ፕሮጀክት የአንድ አመት የስራ አፈፃፀም የባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ተገምግሟል። የድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ የደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን ስራ አስኪያጅ አቶ አብዱ መሀመድ ፕሮጀክቶች በአንድ መህበረሰብ ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ታስበው የሚከናወኑ መሆናቸውን ገልፀው የSUNCASA ፕሮጀክት ከጎርፍ ጋር ተያይዞ ያሉ…

Read More

ጻውዒት ጥቆማ ፕረዚደንት ጊዝያዊ ምምሕዳር ትግራይ

ንመላእ ህዝቢ ትግራይ ከምዝፍለጥ በመሰረት ሕገ መንግስቲ ፈዴሪኢ 62(9)፣ ከምኡውን በመሰረት ስምምዕነት ፕሪቶሪያን ኣብ ክልላት ምእታው ጣልቃ መንግስቲ ፈዴራል ንምድንጋግ ብዝወጸ አዋጅ ቁጽሪ 359/1995 መሠረት፣ ከምኡውን ምምስራት ኣሳታፊ ግዚያዊ ምምሕዳር መንግስቲ ትግራይ ብዝምልከት ዝተደንገገ ናይ ቤት ምኽሪ ሚንስተራት ደንቢ ቁጥር 533/2015 መሠረት ዝቆመ ጊዚያዊ ምምሕዳር ትግራይ ንክልተ ዓመታት ኣብ ስራሕ ምጽንሑ ይፍለጥ። በመሰረት ኣወጅ 359/1995…

Read More

Waxaa Is Maamulka Diridhabe lagu qabtay kulan Wada Tashi Ah Oo Laala Yeshay Xubnaha Ururka Xisbiga Barwaaqo Ee Hay’adaha dawladda.

#DGC Cuur/Magabid/17/2017 Madashan oo halku dhag loga dhigay “Miraha isbaddalka iyo rajada bari ee Magabid”ayayXafiiska Arrimaha Isgaarsiinta Dowladda iyo Xafiiska Horumarinta Magaalooyinka iyo Dhismaha ee ismamulka diridhabe maanta yeshen. Waxaa madasha lagu sharraxay fikrado faahfaahsan oo ay ka mid yihiin shaqo ku salaysan bini’aadamka oo laga qabtay geeddi-socodkii isbaddalka, su’aalaha lagu xaliyay maamul wanaagga, waxtarka…

Read More

Baankiin Daldala Itiyoophiyaa Ramadaanni Tokkummaa fi Gaarummaaf mata duree jedhuun Maddii qoode.

Baankiin Daldala Itiyoophiyaa #DGC 17/2017 Baankiin Daldalaa Itiyoophiyaa Dameen Dirree Dhawaa Ayyaana Dhufaa jiru Kan dhuma Baatii Ramadaanaa jechuuniis Ayyaana Iid Al-Fixiir Sababeefachuun Ramadaanni “Tokkummaa fi Gaarummaaf” mata duree jedhuun hawaasa Galii gad-aanaa qabaniif sagantaa Maddii qooduu gaggaasse. Sagantaa Maddii Qooduu Kan Hawaasa Galii gad-aanaa qaban Kan Aanaalee Magaalaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa saylan irraa Walitti…

Read More

Bangiga Ganacsiga Ee Itoobiya Laantisa diridhabe Ayaa Deeq Raashin Ah Uu qaybiyay Bulshada danyarta Ah Ee Ku dhaqan Magalaada Diridhabe.

#DGC Cuur/Magaabid 16/2017 Baangiga Ganacsiga Ee Itoobiya kasa kaw adeega u bixiyo ee kobaca dhaqaale ee dalka iyo guusha uu ka gaadhayo, marka laga reebo faa’iidada uu helo iyo hawlaha uu u qabto si uu u guto waajibaadkiisa bulsho isaga oo isku duba ridaya shaqaalihiisa, waxa uu xusay in tani ay ka mid tahay kaalmada…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ወጣቶች ክንፍ ከድሬደዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን ጋር በመቀናጀት ያዘጋጀው ”በጎነት በሆስፒታል!!” የታመሙ ወገኖችን የመጎብኘትና የድጋፍ መርሀግብር ተካሄደ።

በመርሀ ግብሩ ላይ በመንገድ ትራፊክ አደጋና በተለያዩ ምክንያት በሆስፒታል አልጋ ላሉ ወገኖች የገንዘብ እና አይነት ድጋፍ ተደርጓል። በመርሀግብሩ ላይ በመገኘት ድጋፋን ከተለያዩ እንግዶች ጋር ያስረከቡት በመድረኩ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርጫፍ ፅ/ፈት ቤት አደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ አቶ ደረጃ ፀጋዬ ብልፅግና ሰው ተኮር ፓርቲ ስንል በተጨባጭ በሁሉም መልኩ ከወገናችን ጎን መሆናችንን በማሳየት ነው…

Read More

በአስተዳደሩ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶች የወጣቶችን ተሳትፎ እና ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ናቸዉ ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የወጣቶች ክንፍ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ገዛህኝ አዳርጌ ገለጹ

#DGC መጋቢት 16/2017 በአስተዳደሩ በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት በወጣቶች ክንፍ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ በአቶ ገዛህኝ አዳርጌ የተመራው የብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ አባላት፤ እንዲሁም በአስተዳደሩ ከሚገኙ የተለያዩ አደረጃጀቶች የተውጣጡ ወጣቶች እየተሰሩ ያሉ ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው ጓብኝተዋል። በጉብኝት መርሀ ግብሩም በአስተዳደሩ በራስ አቅም እየተገነቡ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን የሲቪክ ሴንተር ፣የድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስቴዲየም፣የኢትዮጵያ አየር ሀይል 3ኛ አየር ምድብን፣የኮሪደር…

Read More