በሁለተኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ላይ የተላለፉ ውሳኔዎችንና አቅጣጫዎችን መነሻ ማድረግ በተዘጋጀ የ90 ቀናት እቅድ በድሬዳዋ አስተዳደር የውይይት መድረክ ከአመራሮች ጋር በዛሬው እለት ተካሄደ

መድረኩንም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ አስጀምረውታል። በዚህም ሀገራችን የጀመረችውን የብልፅግና ጉዞ ለማፋጠን በሁለተኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ላይ የተላለፉ ውሳኔዎችንና አቅጣጫዎችን ተረድቶ በቁርጠኝነት መፈፀም እንደሚገባም ከመድረኩ ተገልጿል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ:-አገኘሁ ሸዋረጋ

Read More

በድሬዳዋ ከተማ“ አብሮነት ለበጎነት “ በሚል መሪ ሐሳብ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድሬዳዋ ዲስትሪክት በአነስተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ማእድ አጋራ

#DGC መጋቢት 16/2017 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ አርአያነቱን ሌሎች የፋይናንስ ተቋማትም ሊከተሉት እንደሚገባቸው ገልጸዋል ፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሀገር ኢኮኖሚ እድገት እና ስኬት እያበረከተ ካለው አስተዋጾና አገልግሎት ባሻገር ከሚያገኘው ትርፍ ላይ እና ሰራተኞቹን በማስተባበር ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ከሚያደርጋቸው ተግባራት መካከከል ይህ በድሬዳዋ ከተማ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች “አብሮነት ለበጎነት…

Read More

Bitooteessa Bu’aawwan Jijjiiramaafi Abdiiwwan Boruuf!

#DGC Bitootessa 16/2017 Waajjirri Paartii Badhaadhinaa Damee Bulchinsa Dirree Dhawaa Bitooteessa Bu’aawwan Jijjiiramaafi Abdiiwwan Boruuf Mataduree Jedhuun gaggeessitoota Bulchinsa walk-in Marii gaggeesse. Waltajjii marii kana kan jalqabsiisan Kantibaa Itti Aanaafi Hogganaa Biiroo Daldalaa Industiriifi Invastimantii Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Harbii Buuh Bu’aawwan waggoottan 7n darban keessatti galmaa’an tarreessanii Baatiin Bitooteessaa ashaaraan boqonnaa Jijjiiramaa guddaan kan…

Read More

በድሬዳዋ ከተማ“ አብሮነት ለበጎነት “ በሚል መሪ ሐሳብ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድሬዳዋ ዲስትሪክት በአነስተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ማእድ አጋራ

#DGC መጋቢት 16/2017 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ አርአያነቱን ሌሎች የፋይናንስ ተቋማትም ሊከተሉት እንደሚገባቸው ገልጸዋል ፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሀገር ኢኮኖሚ እድገት እና ስኬት እያበረከተ ካለው አስተዋጾና አገልግሎት ባሻገር ከሚያገኘው ትርፍ ላይ እና ሰራተኞቹን በማስተባበር ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ከሚያደርጋቸው ተግባራት መካከከል ይህ በድሬዳዋ ከተማ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች “አብሮነት ለበጎነት…

Read More

“የመጋቢታዊያን የለዉጥ ፍሬዎችና የነገ ተስፋዎች”

#DGC መጋቢት 16/2017 የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት “የመጋቢታውያን የለውጥ ፍሬዎችና የነገ ተስፋዎች” በሚል መሪ ሀሳብ ከአስተዳደሩ አጠቃላይ አመራሮች ጋር የውይይት መድረክ አካሄደ። በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ ባለፉት ሰባት አመታት በተለያዩ ዘርፎች የተገኙ ድሎችን በመዘርዘር ያብራሩ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ የለውጥ ምዕራፍ ውስጥ ትልቅ አሻራ ያለውንና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን ለማድረግ…

Read More

በአስተዳደሩ ወጣቶች ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶችን ገብኝት እያካሄዱ ነው።

በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የወጣቶች ክንፍ አደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ በአቶ ገዛህኝ አዳርጌ የተመራው የብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ አባላት በአስተዳደሩ እየተሰሩ ያሉ ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶችን ገብኝት እያካሄዱ ነው ። በጉብኝቱም በአስተዳደሩ ወጪ እየተገነቡ የሚገኙ ሲቪክ ሴንተር፣የድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስቴዲየም፣የኢትዮጵያ አየር ሀይል 3ኛ አየር ምድብን እንዲሁም በብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት ጊቢ ውስጥ በሌማት ቱርፋት የተከናወኑ ስራዎችን ጉብኝት እያካሄዱ…

Read More

Xisbiga barawaaqo ee laantisani dir dhabe ayaa bilaabay Madal wada tashi oo loo diyaariyay dhamaan maamulka oo halku dhiisu yahay midhaha isbadalka bisha cuureed iyo rajada barritu .

Cuur 16 /2017 t.i Madashasi oo goob joog kahaa kuxigeenka duqa madax xafiiska ahna ganacsiga malgashiga iyo warshadaynta mudane Xarbi Buuh ay furay madasha . Kuxigeenka madaxa waaxda siyaasadda iyo tayaynta ee Xisbiga Barwaaqo ah ee laantisani dir dhabe mudane Shaakir Axmed, ayaa soo bandhigay xogtii ciwaankiisu yahay “Natiijooyinka Isbedelka iyo Rajada Mustaqbalka”. Waxaa ka…

Read More

Mataduree “Bitootessitoota Bu’aa Jijjiiramafi Abdii Boruuf!” Jedhuun Waltajjiin Marii Hoggantoota Bulchinsaa Gaggeeffamaati jira.

#DGC Bitootessa 16/2017 Paartiin Badhaadhinaa Damee Bulchinsa Dirree Dhawaa mataduree “Bitootessitoota Bu’aa Jijjiiramafi Abdii Boruuf!” Jedhuun hoggantoota bulchinsaa waliin Waltajjiin Mario gaggeessaati jira. Waltajjiin kana Kantibaa itti aanaa fi hogganaa biiroo daldalaa industiriifi invastimantii bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Harbii Buuh waltajjicha kan jalqabsiisan yommuu ta’a Hogganaa Itti aanaa waajjira paartii Badhaadhinaa Damee Bulchinsa Dirree Dhawaafi…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ አስተዳደር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት “የመጋቢታዊያን የለውጥ ፍሬዎችና የነገ ተስፋዎች” በሚል ርዕስ በአስተዳደሩ ከሚገኙ አመራሮች ጋር የውይይት መድረክ ማካሄድ ጀመረ

የውይይት መድረኩንም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ አስጀምረውታል። በአሁኑ ሰአትም በብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅ/ፅ/ቤት ምክትል እንዲሁም በፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሻኪር አህመድ “የመጋቢታዊያን የለውጥ ፍሬዎችና የነገ ተስፋዎች” በሚል ሰነድ እየቀረብ ይገኛል። ከለውጥ መንግስት ምስረታ ጀምሮ ባለፉት ሰባት የለውጥ ዓመታት በሀገራችን ኢትዮጵያ ከተገኙ አበይት ለውጦች መካከል ሀገራዊ የፖለቲካ ለውጥ፣ ሀገራችንን ወደ…

Read More

Waxaa La Sheegay In doorka dhalinyaradu Ay Muhiim Tahay In Jihooyinka laga soo saaro Shirwaynihii labaad Ee Xisbiga Barwaaqo si Uu u noqdo Mid Taabogal ah.

#DGC Cuur/Magabid 15/2017 Waxaa ismaamulka diridhabe lagu qabtay madal dood wadaag ah oo ku saabsan go’aamadii iyo awaamiirtii laga soo saaray shirwaynihii labaad ee caadiga ahaa ee Xisbiga barawaqo ee halku dhigisu ahaa “Hadal ilaa Dhaqan”. Waxana ugu horayntii madashaasi ka hadlay Madaxa Waaxda qab-dhismeedka ee Xisbiga Barwaaqo Laantiisa Diridhabe Mudane Dharaje Tsagaye, oo sheegay…

Read More