በሁለተኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ላይ የተላለፉ ውሳኔዎችንና አቅጣጫዎችን መነሻ ማድረግ በተዘጋጀ የ90 ቀናት እቅድ በድሬዳዋ አስተዳደር የውይይት መድረክ ከአመራሮች ጋር በዛሬው እለት ተካሄደ

መድረኩንም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ አስጀምረውታል።

በዚህም ሀገራችን የጀመረችውን የብልፅግና ጉዞ ለማፋጠን በሁለተኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ላይ የተላለፉ ውሳኔዎችንና አቅጣጫዎችን ተረድቶ በቁርጠኝነት መፈፀም እንደሚገባም ከመድረኩ ተገልጿል።

በኤደን ሳሙኤል

ፎቶ:-አገኘሁ ሸዋረጋ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *