በድሬዳዋ አስተዳደር እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደር ልማት ስራዎች ያለበት ደረጃ በዛሬው እለት ተጎብኝቷል።

በድሬዳዋ አስተዳደር በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች የኮሪደር ልማት ስራዎች በስፋት እየተሰሩ ሲሆን እነዚህም የኮሪደር ልማት ስራዎች ጥራታቸውን ጠብቀው ይሰሩ ዘንድም የክትትል እና ቁጥጥር ስራዎች ተጠናክሮ እየተከናወነ ይገኛል ።

በዛሬው እለትም የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀርቢ ቡህን ጨምሮ ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች ከሰብሪያ ሆቴል አንስቶ እስከ ፋይናንስ እየተሰራ ያለውን የኮሪደር ልማት ኘሮጀክት ጎብኝተዋል ።

በአለማየሁ አበበ

ፎቶ :- በአገኘው ሸዋረጋ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *