1ኛ :- የሴቶችን አኮኖሚያዊ ችግሮች ለመቅረፍ በተለያዩ ገቢ ማስገኛ እንዲሰማሩ ለማስቻል በተቀረጸው ፕሮጀክት ዙሪያ ውይይት ተደርጎ አቅጣጫ የተሰጠበት ሲሆን
2ኛ:- የድሬዳዋ አስተዳደር የሰላም ምክር ቤት ማቋቋሚያ ደንብ ላይ ውይይት ተደርጎ ደንቡ እንዲፀድቅ ውሳኔ ተላልፏል።
3ኛ:- በተጨማሪም በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ካቢኔው በመወያየት ውሳኔዎችን አስተላልፏል።
የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ።


