Amharicየወረዳ ምክር ቤቶች መደበኛ ጉባኤያቸውን አካሄዱ direcom1 year ago1 year ago01 mins #DGC የካቲት 30/2017 የድሬዳዋ አስተዳደር የከተማ ወረዳ ምክር ቤቶች 4ኛ የስራ ዘመን 4ኛ አመት 50ኛ መደበኛ ጉባኤያቸውን አካሂደዋል ። የ9 ወረዳ ምክር ቤት 50ኛ መደበኛ ጉባኤውን የ2017 በጀት አመት የ6ወር እቅድ ሪፖርት የቀረበ ሲሆን በመቀጠልም የተለያዩ አጀንዳዎች ላይም ተወያይተው አፅድቀዋል። Post navigation Previous: የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ፣ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ በጀርባ ሰፈር ባስገነባው የገበያ ማዕከል ሱቆች 29 ሰዎች እጣ ወጣላቸውNext: ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአፕል ግብርና ምርታማነት እድገት እያሳየ መሆኑን ገለጹ Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Required fields are marked *Comment * Name * Email * Website Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment. Δ
የድሬዳዋ የኮሪደር ልማት ለከተማዋ ውብ ገፅታን ከማላበሱ ባሻገር ለከተማ ግብርና እና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ በር ከፍቷል direcom4 days ago2 days ago 0
ሰኔ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በደረሰው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ሳቢያ የተጎዱ ወገኖችን በመደገፍና አካባቢውን መልሶ በማቋቋም ረገድ የድሬዳዋ አስተዳደር እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑ ተጠቁሟል። direcom4 days ago2 days ago 0
”በሀገር ውስጥም በውጭም የሚገኙ የድሬደዋ ወዳጆችና ተወላጆች እያበረከቱ ያለው የበጎ ተግባር ስራዎች የሚመሰገንነው።” – የድሬደዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር። direcom5 days ago2 days ago 0