የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽፈት ቤት ለከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ስልጠና መስጠት ጀመረ

ስልጠናው በአምስት ርዕሰ ጉዳዮች ለሶስት ቀናት የሚቆይ ይሆናል።

በዚህም በስልጠና መድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፈቲያ አደን፣ አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እንዲሁም የካቢኔ አባላትና በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች እየተሳተፉ ይገኛሉ።

በኤደን ሳሙኤል

ፎቶ:-አገኘሁ ሸዋረጋ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *