በሉሲ አሻራዎች ፈለግ በኢትዮጵያ የተካሄዱ ተልዕኮዎች የተሰኘው መፅሀፍ ፀሀፊ ኬሬይሞንድ ቦንፊይ የተመራ ልኡካን ቡድን ድሬዳዋ ከተማ ገባ

የመፅሀፉ ፀሀፊ ድሬዳዋ ከተማ የገቡት በፅሀፉን ለማስመረቅ ሲሆን፤ ማምሻውንም መፅሀፉ በአሊያንስ ኢትዮ ፍራንሲስ በድምቀት የሚመረቅ ይሆናል።

እንግዶቹ ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀርን ጨምሮ በአስተዳደሩ በየደረጃው በሚገኙ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

በኤደን ሳሙኤል

ፎቶ:-ዳዊት መስፍን

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *