የአሜሪካ መንግሥት በአፍሪካ ሀገራት ላይ የጣለው የጉዞ ክልከላ ዲፕሎማሲያዊ ግኑኝነትን የሚያሻከር ነው – የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን

የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን የአሜሪካ መንግሥት ያወጣው የጉዞ ክልከላ አዋጅን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። ኮሚሽኑ በመግለጫው፣ የአሜሪካ መንግሥት በተለያዩ ሀገራት በተለይም በአፍሪካ ሀገራት ላይ የጣለው የጉዞ ክልከላ ጉዳት የሚያስከትል መሆኑን አስታውቋል። ማንኛውም ሀገር የዜጎቹን ደኅንነት እና የሀገሩን ሉዓላዊነት የማስጠበቅ መብት እንዳለው እናከብራለን ያለው ኮሚሽኑ፣ የክልከላ አዋጁ ሚዛናዊነትን ያልጠበቀ፣ ተዓማኒነትን እና ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረው የአሜሪካ እና የአፍሪካ ግኑኝነትን…

Read More

አወዛጋቢው ንዑስ አንቀፅ እንዲወጣ ተደርጎ የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር አዋጅ ፀደቀ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 34ኛ መደበኛ ጉባኤ የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ረቂቅ አዋጅን በሙሉ ድምፅ አፀደቀ። አዋጁን በተመለከተ ዝርዝር ሪፖርት እና የውሳኔ ሐሳብ በምክር ቤቱ የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለምክር ቤቱ ቀርቧል። በአዋጁ ረቂቅ ላይ ከዚህ በፊት በተደረጉ ውይይቶች ውዝግብ ፈጥሮ የነበረው ከደመወዝ ላይ የሚቆረጥ መዋጮ በተደረገ ውይይት እና…

Read More