የድሬዳዋ አስተዳደር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን የ2017 በጀት አመት የስራ አፈጻጸም በአስተዳደሩ ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ቡድን ተገመገመ

በዚህም ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በበጀት አመቱ ያከናወናቸው ተግባራት የተከናወኑ በርካታ ሥራዎች በሪፖርት አቅርቧል። የድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ቡድኑ የቀረበውን ሪፖርት ከተመለከተ በኋላ ባለስልጣን መስሪያቤቱ ሚሰጡ ግብረመልሶችን በመተግበር ረገድ በአመቱ የተሻለ አፈፃፀም ማስመዝገቡን አንስተዋል። የተሰሩ ስራዎችን መረጃ በአግባቡ በማደራጀት እረገድም ጥሩና ከዚህ በበለጠ እያጠናከሩ መሄድ እንደሚገባ ያስገነዘቡ ሲሆን የድጋፋዊ ክትትሉም አላማ ባለስልጣን መስሪያቤቱ በበጀት አመቱ ያከናወናቸውን ተግባራት አፈፃፀም…

Read More

አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤትና ተጠሪ ተቋማት የብልፅግና ህብረት የ 2017 ዓ.ም አራተኛ መደበኛ ኮንፍረንስ በደማቅ ሁኔታ ተካሂዷል

በዚህም በኮንፍረንሱ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገበየሁ ጥላሁን ፓርቲው በርካታ ፈተናዎችን በመቋቋም ውጤታማ ስራዎችን በመስራት የህዝቡን ተጠቃሚነት ማሳደጉን ተናግረዋል። የከንቲባ ጽ/ቤት እና የተጠሪ ተቋማት የብልፅግና ፓርቲ በ 2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም በአመራሩና በአባሉ የአስተሳሰብና የተግባር መቀራረብን ለማምጣት፣ አደረጃጀትና አሰራሮችን በጥብቅ ዲሲፒሊን ተግባራዊ በማድረግ፤ የውስጠ ፓርቲ ተግባራትን ለማጠናከር እና የዲሞክራሲ ስርዓቱን በማጎልበት…

Read More