የካብኔ ውሳኔዋች

#የድሬደዋ አስተዳደር ካቢኔ ዛሬ ሃምሌ 21 2017 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ፦ የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ዛሬ ሃምሌ 21 2017 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃግብር ፣ በምርት አቅርቦትና የገበያ መረጋጋት ስራዎች እንዲሁም በስራ እድል ፈጠራ ዙሪያ ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሰተላልፏል። 1ኛ :-የ2017 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ ጋር በተያያዘ እንደ አስተዳደር 1.5…

Read More

Maalinta Jaceylka iyo Nabada oo lagu Xusay Tartan Ciyaareedka baaskiilka .

Magaalada Diri Dhabe waxaa saaka si weyn looga xusayaa maalinta Jacaylka waxaana saaka ka bilaabmaya tartanka baaskiilka. Tartanka baaskiilka ayaa loo qabtaa saddex marxaladood, iyadoo ay ku tartamayaan koowa sare iyo koowa dhexe Munaasibadan oo ay ka soo qayb galeen maayarka magaalada Diri Dhabe mudane Kadir Juhar wasiirada arimaha dibada, isku xidhka xidhiidhka qurba joogta…

Read More

Dirree Dhawaatti Guyyaa Jaalalaafi Nagrenyaa Waldorgommii Ispoortiitiin Kabajamoo Jira.

Torbee Dirree Dhawaa kabajamaa jiru sababeeffachuudhaan Guyyaan Jaalalaafi Nagrrnya Dirree Dhawaa har’a ganamarraa jalqabee Waldorgommii Baaskilaatiin kabajamaati jira. Waldorgommiiin baaskilaa marsaa sadiin kan gaggeeffamaa jiru yommuu ta’a, dorgomtoonni garde olguddattoota, ga’eessotaafi angafoota giddutti gaggeeffamaati jira. Saganticharratti Kabajamaa Kantibaa Bulchinsaa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar, Ministers Haajaa Alaatti Daayreektarri Qindeessaa Dhimma Diyaaspooraa Ambaasaaddar Fitsum Naggaa, Hoggantoonni…

Read More

የኢትዮጵያ ሀገር በቀል የምግብ ሥርዓት ፍኖተ ካርታ በመሬት አጠቃቀም፣በግብርና፣ በልማት እንዲሁም በገጠር ፋይናንስ ተደራሽነት ዙሪያ ቁልፍ የፖሊስ ሪፎርም በማድረግ ምርታማ፣ አካታችና ዘላቂነት ያለው የምግብ ሥርዓት ለመፍጠር መሰረት ጥሏል” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የአስተዳደሩ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ሰብዓዊ ተልዕኮ እንዲሳካ ላበረከቱት የላቀ አበርክቶ ዕውቅና ተሰጣቸው።

የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሐር አስተዳደሩ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ሰብዓዊ ተልዕኮ እንዲሳካ ላበረከቱት የላቀ አበርክቶ ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል። የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ፕሬዚዳንት አቶ አበራ ቶላ ለድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከማህበሩ የበላይ ጠባቂ ፕሬዝዳንት አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ የተበረከተና አስተዳደሩ ለድሬዳዋ የቀይ መስቀል ላደረገው ድጋፍ የተዘጋጀውን እውቅና ማረጋገጫ አስረክበዋል ። የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሀር ማህበሩ ለሰጣቸው…

Read More

በሰላም ግንባታና ግጭት አፈታት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በጅጅጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል

ሴንተር ፎር ሪስፖንሲብል ኤንድ ፒስፉን ፖለቲክስ ከሂራድ ፐብሊክ ፖሊሲ ጥናት ተቋም ጋር በመቀናጀት ያዘጋጁት “የመገናኛ ብዙሀን እና የጋዜጠኞቾ ሚና በግጭት መከላከል እና ሰላም ግንባታ በዲጂታል ዘመን” በሚል መሪ ሀሳብ የምክክር መድረክ በሱማሌ ክልል ጅጅጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በዚህም በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሱማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ሙስጠፌ መሀሙድ በተለያዩ አለመግባባቶች የሚፈጠሩ ግጭቶችን ለማረጋጋት ሚዲያ ያለው…

Read More

2ኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

2ኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባዔ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት መካሄድ ጀምሯል፡፡ በጉባዔው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በተጨማሪ የጣሊያን ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ጂኦርጂያ ሜሎኒ፣ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ መሃሙድ እንዲሁም የኬንያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ ተገኝተዋል፡፡ የተባበሩት መንግሥታት ምክትል ዋና ፀሐፊ አሚና መሃመድ፣ የዓለም የምግብ እና የእርሻ ድርጅት (ፋኦ) ዋና ዳይሬክተር ኩ ዶንግዩ፣ የዓለም…

Read More

ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የምግብ ሥርዓት በመከተል ፍላጎታችንን ለማሳካት እየሰራን ነው፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የምግብ ሥርዓት በመከተል የወደፊት ፍላጎታችንን ለማሳካት እየሰራን ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በ2ኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባዔ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ስትራቴጂና ፖሊሲዎችን ቀርፃ ተግባራዊ እያደረገች ነው ብለዋል፡፡ ኢትዮጵያ ከመጀመሪያው የተመድ የምግብ ሥርዓት ጉባኤ በኋላ፣ ከሀገር በቀል የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ጋር…

Read More

ዓለም የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በአንድነት የሚቆምበት ጊዜው አሁን ነው፦ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ

ዓለም የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በአንድነት የሚቆምበት ጊዜው አሁን ነው ሲሉ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ገለፁ። ፕሬዚዳንቱ ይህን ያሉት በአዲስ አበባ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን በመካሄድ ላይ ባለው 2ኛው የምግብ ሥርዓት ጉባኤ ላይ ነው። በዓለም አቀፍ ደረጃ የምግብ ሥርዓታችን አሁን ከመቼውም በላይ በፈተና ውስጥ ያለ ነው ያሉት ፕሬዚዳንቱ፤ አካታች የሆነ የምግብ ሥርዓት ለማረጋገጥ በትብብር መስራት አስፈላጊ…

Read More