የካብኔ ውሳኔዋች
#የድሬደዋ አስተዳደር ካቢኔ ዛሬ ሃምሌ 21 2017 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ፦ የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ዛሬ ሃምሌ 21 2017 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃግብር ፣ በምርት አቅርቦትና የገበያ መረጋጋት ስራዎች እንዲሁም በስራ እድል ፈጠራ ዙሪያ ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሰተላልፏል። 1ኛ :-የ2017 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ ጋር በተያያዘ እንደ አስተዳደር 1.5…


