ኢትዮጵያ በመደመር ያሳካችውን ለጉባኤው ለማጋራት ዝግጁ ነች፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ኢትዮጵያ ሁለተኛውን የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባኤ ስታስተናግድ እንደ መሰብሰቢያ ብቻ ሳይሆን ሁሉን አካታች በሆነው መደመር ያሳካቻቸውን ግቦች እና ዓላማዋን ለማጋራት ዝግጁ መሆኗን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሁለተኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባኤ ተሳታፊዎች በብሔራዊ ቤተ-መንግሥት የእራት ግብዣ አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በእራት ግብዣው ላይ ባደረጉት ንግግር፥ “የተሰባሰብነው ራት…


