ኢትዮጵያ በመደመር ያሳካችውን ለጉባኤው ለማጋራት ዝግጁ ነች፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ኢትዮጵያ ሁለተኛውን የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባኤ ስታስተናግድ እንደ መሰብሰቢያ ብቻ ሳይሆን ሁሉን አካታች በሆነው መደመር ያሳካቻቸውን ግቦች እና ዓላማዋን ለማጋራት ዝግጁ መሆኗን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሁለተኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባኤ ተሳታፊዎች በብሔራዊ ቤተ-መንግሥት የእራት ግብዣ አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በእራት ግብዣው ላይ ባደረጉት ንግግር፥ “የተሰባሰብነው ራት…

Read More

የናፍቆት ድሬ መርሀ ግብር በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ ብሔር ብሔረሰቦችን የሚያቆራኝ እና አብሮነትን የሚያሳይ መሆኑን የፕሮግራሙ ተሳታፊዎች ተናገሩ።

የናፍቆት ድሬ ሳምንት በዘንድሮው ዓመት ለአራተኛ ጊዜ መከበር ጀምሯል ። በመጀመሪያ ቀን መርሀግብር “የናፍቆት በድሬ ፌስቲቫል” በነምበርዋን ኮሪደር ልማት ላይ በአስተዳደሩ የሚኖሩ የብሄር ብሄረሰቦች የባህል እና የወግ እቃዎች ትዕይንት እና የጣፋጭ ምግቦች ቅምሻ ተካሂዷል። ፌስቲቫሉ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ተገኝተው አስጀምረውታል። ለተሳታፊዎች ስለመርሀግብሩ ገለፃ እየሰጡ እና ከጣፋጭ ምግቦቹ እያስቀመሱ ባማረ ሁኔታ ተካሂዷል።…

Read More

ሀገራት ለብዝኀ ሕይወት እና ለአካባቢ ጥበቃ ትኩረት በመስጠት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ አለባቸው፡- አንቶኒዮ ጉተሬዝ

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በ2ኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባዔ በበይነ መረብ ለታዳሚዎች ባስተላለፉት መልዕለክት፤ ሀገራት ለብዝኀ ሕይወት እና ለአካባቢ ጥበቃ ትኩረት በመስጠት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ አለባቸው ብለዋል። ኢትዮጵያ እና ጣሊያን ከተመድ ጋር በመተባበር 2ኛውን የምግብ ሥርዓት ጉባኤ በጋራ በማዘጋጀታቸው ዋና ጸሐፊው አመስግነዋል፡፡ ሀገራት በመደበኛ በጀታቸው ውስጥ ለአካባቢ ጥበቃ እና የብዝኀ ሕይወት…

Read More

የምግብ ዋስትና ችግር ዓለምን ወደ ከፋ ቀውስ የሚመራ ትልቅ ፈተና ነው፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ

አካባቢን በማልማት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ አለመቻል ተስፋ መቁረጥን በመፍጠር ወደ ግጭት፣ ሽብርተኝነት እና ፍልሰት የሚያመራ የዓለም ስጋት መሆኑን የጣሊያን ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የሚኒስትሮች ምክርቤት ፕሬዚዳንት ጆርጂያ ሜሎኒ ገለጹ። በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው ሁለተኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብ ሥርዓት ጉባዔ ላይ ላይ ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትሯ፥ ጉባኤው በአፍሪካ ሲካሄድ የመጀመሪያው መሆኑን ጠቅሰው፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

Read More

Torbee Dharraa Dirree Dhawaa 4ffaa, “Guyyaa Dirree Dhawaa Idil-addunyaa” sagantaalee adda addaatiin bifa miidhagadhaan kabajamuu irratti argama.

Ganama har’aa sa’aatii 12:00 irraa eegalee addabaabayii Lagahar irraa sochiin ispoortii fi sochii qaamaa eegalame, itti aansuunis hojiiwwan misooma koridoorii bulchiinsi kun gaggeeffaman miilaan deemuun, akkasumas agarsiisa suuraa ilaalcha waliigalaa ayyaana waggaa sadan darban torbaan Dharraa Dirree Dhawaa keessatti gaggeeffamaa ture agarsiisu, fi sagantaa dhandhamaa nyaata mi’aawaa fi aadaa qophaa’e. Qondaaltonni bulchibsaa olaanoon Kantiibaan Dirree…

Read More

Toddobaadka xisaha diridhabe ee marki 4-aad ayaa si wayn looga xusaya magaalada Diridhabe.

Waxaa 5-ta maalmood ee soo socda magalada diridhabe lagu xusayaa toddobadka xisaha Diridhabe, iyadoo dood cilmiyeed diirada lagu saarayo dhaqanka, taariikhda, afka iyo haybta qoomiyadaha, suugaanta, tartamada ciyaaraha, booqashooyinka mashaariicda horumarineed, iyo munaasabado lagu xoojinayo wada jirka. Toddobadka xisaha diridhabe waa goob ay isugu yimaadaan dadwaynaha ku dhaqan magaalada Diridhabe iyo asxaabtooda meelkasta oo ay…

Read More

Xisaha Todobaadka diridhabe 4-aad ee“Maalinta Diridhabe Caalamiga ah” ayaa si wayn loogu xusayaa munaasabado kala duwan.

Saaka oo saacadu markay ahayd 12:00 Subaxnimo ka bilaabmay fagaaraha lagaarka diridhabe, waxa ka bilaabmay socdal lug ah oo u maamulku ku soo mareen hawlaha horumarinta wadooyinka iyo sidoo kale bandhig sawireed lagu soo bandhigayay muuqaalka guud ee xafladan oo lagu soo bandhigayay sadexdii sano ee la soo dhaafay ee xisaha toddobadka diridhabe, iyo barnaamij…

Read More

Torbee Yaaddoo Dirree Dhawaa ” Guyyaan Dirree Dhawaa Addunyaalerssaa Taateewwan Garagaraatiin Kabajamoo Jira.

Torbeen Yaaddoo Dirree Dhawaa Har’a irraa jalqabee guyyoota 5iif taateewwan garagaraatiin kan Kabajamu yommuu ta’u , ganama har’aa sagantaa deemsa miilaafi Shirrishirrii baaburaatiin gaggeeffameeti jira. Guyyaa Dirree Dhawaa Kabajamu kanaanis dhalattoonnifi jaalattoonni Dirree Dhawaa biyya keessaafi biyyoota ambaa jiraatan dhufanii jaalalaafi dharraa Dirree Dhawaa kan Itti ba’an , ganama kana addababa’ii Lagaharirraa jalqabuun sosochii ispoortii,fiigichaafi…

Read More

በ4 ተኛው ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት “ዓለማቀፍ የድሬዳዋ ቀን’ በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።

ዛሬ ማለዳ ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ ከምድር ባቡር አደባባይ መነሻውን ያደረገ ስፖርታዊ የአካል ብቃት እንቅስቃሴን ተከትሎ የእግር ጉዞ በአስተዳደሩ የተከናወኑ የኮሪደር ልማት ስራዎች ጉብኝት እንደዚሁም ባለፉት ሶስት ዓመታት የናፍቆት ድሬ ሳምንታት የነበሩ የበዓሉን አጠቃላይ ገፅታ የሚያስቃኝ የፎቶ አውደ ርዕይ እና የድሬ ጣፋጭና ባህላዊ ምግቦች ቅምሻ መርሐግብሮች ተከብሯል ። የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ አቶ ከር ጁሀርና…

Read More

በ4ተኛው ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት “አለም አቀፍ የድሬዳዋ ቀን” በተለያዩ መርሃ ግብሮች በድሬዳዋ እየተከበረ ነው

4ኛው ናፍቆት ድሬ አለም አቀፍ የድሬዳዋ ቀን በሚል ስያሜ ከዛሬው የመክፈቻ የእግር ጉዞ የብሄር ሄረሰቦች ባህል፣ ታሪክ፣ ቋንቋና የማንነት መገለጫዎች ላይ ትኩረት ያደረጉ ሲንፖዚየም፣ የስነ-ፅሑፍ ስራዎች፣ስፖርታዊ ውድድሮች የልማት ፕሮጀክቶች ጉብኝት እንዲሁም አብሮነትን በሚያጠናክሩ ሁነቶች ለቀጣይ 5 ቀናት ይከበራል። ናፍቆት ድሬ የድሬዳዋ ተወላጆች እና ወዳጆችን ከመላው ዓለም በሰባሰብ ናፍቆታቸውን ወዳጅነታቸውን የሚያጠናክሩበት ከመሆኑም ባለፈ በአስተዳደሩ በማህበራዊ እና…

Read More