በ4ተኛው ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት “አለም አቀፍ የድሬዳዋ ቀን” በተለያዩ መርሃ ግብሮች በድሬዳዋ እየተከበረ ነው

4ኛው ናፍቆት ድሬ አለም አቀፍ የድሬዳዋ ቀን በሚል ስያሜ ከዛሬው የመክፈቻ የእግር ጉዞ የብሄር ሄረሰቦች ባህል፣ ታሪክ፣ ቋንቋና የማንነት መገለጫዎች ላይ ትኩረት ያደረጉ ሲንፖዚየም፣ የስነ-ፅሑፍ ስራዎች፣ስፖርታዊ ውድድሮች የልማት ፕሮጀክቶች ጉብኝት እንዲሁም አብሮነትን በሚያጠናክሩ ሁነቶች ለቀጣይ 5 ቀናት ይከበራል።

ናፍቆት ድሬ የድሬዳዋ ተወላጆች እና ወዳጆችን ከመላው ዓለም በሰባሰብ ናፍቆታቸውን ወዳጅነታቸውን የሚያጠናክሩበት ከመሆኑም ባለፈ በአስተዳደሩ በማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ ተሳትፎ የሚያደርጉበት ነው።

ሰላም ለማ

ምስል:- አገኘው ሸዋረጋ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *