ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ በ3ኛው የአፍሪካ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፎረም ተሸላሚ ሆነ
ተቋሙ በፎረሙ ለአነስተኛ እና ጥቃቅን ኢንተርፕራይዞች ባበረከተው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ተሸላሚ ሆኗል፡፡ 3ኛው የአፍሪካ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፎረም ላይ የተሳተፈው ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ በሀገር አቀፍ ደረጃ በመንግስት ከተቋቋሙ የአነስተኛ ብድር እና ቁጠባ ተቋማት መካከል ለአነስተኛ እና ጥቃቅን ኢንተርፕራይዞች የላቀ የብድር፣ የቁጠባ እና የሙያ ድጋፍ በመስጠት ሶስተኛ ደረጃ በመውጣት የክሪስታል እና ሰርተፍኬት ተሸላሚ ሆኗል፡፡ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ምክትል ጠቅላይ…


