ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ጋር የችግኝ ተከላ አካሄዱ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በመትከል ማንሰራራት በሚል መርህ ዛሬ ማለዳ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብርን በመቀጠል፤ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ጋር የችግኝ ተከላ አካሂደናል ብለዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *