የከንቲባ ጽ/ቤት የ2018 በጀት አመት እቅድ የፊርማ ስነ- ሰርዓት አከናወነ

የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ከስራ ክፍሎችና ከተጠሪ ተቋማት ዳይሬክተሮች ጋር የፊርማ ሰነ-ስርዓት አከናውኗል።

የ2018 በጀት አመት እቅድ ከጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ ገበየሁ ጥላሁን ጋር የስራ ክፍሎችና ተጠሪ ተቋማት ዳይሬክተሮች የፊርማ ሰነ-ስርዓት አከናውኗል።

በፊርማ ስነ-ስርዓቱ የጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ ገበየሁ ጥላሁን የተከናወኑ አበረታች ስራዎች በቀጣይም ተጠናክረው እንደሚቀጥሉና ያሉ ውስንነቶች ትኩረት ተሰቶ እንደሚሰሩ ገልፀዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *