በድሬደዋ አስተዳደር የጳጉሜ 2 “የኅብር ቀን” በማስመልከት የማዕድ ማጋራት ተካሄደ

በዚህም ተቋማት አነስተኛ ገቢ ላላቸው ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች እና ቤተሰቦቻቸው የማዕድ ማጋራት መርሀግብር አከናውነዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *