በድሬዳዋ አስተዳደር ጳግሜ 2 “የህብር ቀን” በእግር ኳስ ጨዋታ ተከበረ።
በድሬዳዋ አስተዳደር ጳግሜ 2 “የህብር ቀን” በተለያዩ ስፖርታዊ ጨዋታዎችና በእግር ኳስ ጨዋታ ተከብራል። በወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን አስተናጋጅነት ዛሬ ጳጉሜን ሁለትን በማስመልከት ከማለዳ ጀምሮ በርካታ ስፖርታዊ ክንዉኖችን የተካሄዱ ሲሆን ከሰዓት ደግሞ በድሬዳዋ አለም አቀፍ ስታድየም የእግር ኳስ ጨዋታ ተከናውኗል። 70 ደቂቃ በፈጀዉ ጨዋታው ድሬ ጤና ቡድን ከድሬ ሰላም የተገናኙ ሲሆን በድሬ ጤና ቡን 5 ለ 0…


