እንግዶቹ ድሬዳዋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ፣ በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ በክብር ወ/ሮ ፈቲያ አደን በካቢኔ አባላት እንዲሁም በአስተዳደሩ በየደረጃው በሚገኙ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
በአፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የተመራ ልኡካን ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር የተገነቡ አዳዲስ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ለመመረቅ እና ለመጎብኘት ድሬዳዋ ከተማ ገቡ


