“ኢትዮጵያ እንደ ጃፓን ወይም እንደ ቻይና እንዴት ልትለማ ትችላለች?” የሚለውን ጥያቄ በመቀየር፤ ኢትዮጵያ የበለጸገ ማኅበረሰብ ለመገንባት ምን ዓይነት ሀገር በቀል ፖሊሲዎችን መጠቀም ትችላለች? ከውጭስ የትኞቹን ልትቀምር ትችላለች? ማንኛውም ፖሊሲ መለካት ያለበት በሠራበት ሀገር ካመጣው ለውጥ አንጻር ብቻ ሳይሆን ከኢትዮጵያ ሁኔታ አንጻርም መሆን አለበት። (የመደመር መንግሥት – ገጽ 48)

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *