የድሬዳዋ አስተዳደር ሴክተር ተቋማት የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አባላት የ2018 ዓ.ም አንደኛ ሩብ ዓመት ኮንፍረንስ አካሄዱ።

በኮንፍረንሱም የተቋማቶቹ የብልፅግና ፓርቲ ህብረት የ2018 አንደኛ ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀምና የህብረቶች የኢንስፔክሽን እና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ሪፖርት ቀርቦ ሰፋ ያለ ውይይት ተካሂዶባቸው በሙሉ ድምፅ አፅድቀዋል።

በመጨረሻም የህብረቶች የኤንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን አመራር አባላቶች ሽግሽግ ተደርጎ በህብረት አባላት ሙሉ ድምፅ የማፅደቅ መርሀግብር ተከናውኗል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *