Amharicየድሬዳዋ አስተዳደር ሴክተር ተቋማት የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አባላት የ2018 ዓ.ም አንደኛ ሩብ ዓመት ኮንፍረንስ አካሄዱ። direcom8 months ago8 months ago01 mins በኮንፍረንሱም የተቋማቶቹ የብልፅግና ፓርቲ ህብረት የ2018 አንደኛ ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀምና የህብረቶች የኢንስፔክሽን እና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ሪፖርት ቀርቦ ሰፋ ያለ ውይይት ተካሂዶባቸው በሙሉ ድምፅ አፅድቀዋል። በመጨረሻም የህብረቶች የኤንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን አመራር አባላቶች ሽግሽግ ተደርጎ በህብረት አባላት ሙሉ ድምፅ የማፅደቅ መርሀግብር ተከናውኗል። Post navigation Previous: Dib-u-eegistii Waxqabadkii Degmooyinka iyo Miyiga ee ismaamulka Diridhaba ee Sannadka 2018-ka ee rubuci 1aadNext: ወጣቱ ራሱን በመረጃ በማብቃት በሀገር ግንባታ ሂደት ውስጥ የበኩሉን አይነተኛ ሚና ሊጫወት እንደሚገባ ተገለፀ፡፡ Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Required fields are marked *Comment * Name * Email * Website Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment. Δ
የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጅሃር በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በዛሬው ዕለት በግንባር ተገኝተው ድምፅ ሰጥተዋል። direcom15 hours ago14 hours ago 0