አባላቱ በተዘጋጀው የ2018 የአንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም በዝርዝር ቀርቦ የተወያዩ ሲሆን ከቤቱ ለተነሱ ሀሳብ አስተያየት እና ጥያቄዋች ሰፉ ያለ ማብራሪያ የቢሮው ኃላፊ አቶ ብሩክ ፈለቀ ምላሽ ሰጥተውባቸዋል፡፡
በኮንፍረንሱ የተጓደሉ የአደረጃጀት ዘርፍ ምርጫ የተከናወነ ሲሆን የ2018 ዓ.ም ሁሉም የፖርቲ አባላት በሚሰራው ስራ ግንባር ቀደም ሆኖ በመስራት ኃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ከመድረክ ተነስቷል ።


