አትሌት ሻለቃ ሀይሌ ገ/ሥላሴን በድሬዳዋ በሆቴል ኢንቨስትመንት ላይ ተሰማርቶ ለመስራት ያሉ ምቹ ሁኔታዎችን ለመመልከት እና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር ለማድረግ ድሬዳዋ ከተማ ገቡ

አትሌቱ ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ በድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገበየሁ ጥላሁን እንዲሁም በአስተዳደሩ በየደረጃው በሚገኙ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *