የድሬዳዋ ጉሙሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት 38.7 ቢሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዶ እየሰራ እንደሚገኝ አስታወቀ
የድሬዳዋ ጉሙሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት ለተገኘው የእቅድ አፈፃፀም ስኬት አስተዋፆ ላበረከቱ አካላት የእውቅናና የምስጋና መርሃ-ግብር ማምሻውን አከናውኗል። በዚህም በመርሃ-ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የድሬዳዋ ጉሙሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት 38.7 ቢሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ማቀዱን ገልፀው፤ ይህንንም ለማሳካት በርብርብ እንደሚሰራ አመላክተዋል። ተቋሙ በ2017 በጀት ዓመት 42.83 ቢሊዮን…


