የኢትዮጵያን ወደ ፊት መሄድ ማንም አያስቆመውም፤ የረፈደባቸው ቶሎ ቢመለሱ መልካም ነው – ዲያቆን ዳንኤል ክብረት
የኢትዮጵያ የወደፊት ጉዞን ማንም ሊያስቆመው የማይችልበት ደረጃ ላይ እየደረሰ ነው ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ገለጹ። ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ይህን ያሉት “የሚኒስትሮች ምክር ቤት ምልከታ በኮይሻ” የውይይት መድረክ ላይ ነው። አንዳንዶች ትናንትን በማሰብ ብቻ ካለእኛ ሥራ አይሠራም፣ ሀገር ለማደግ የግድ የእኛ አስተዋጽኦ ያስፈልጋታል ብለው ያስባሉ፤ ከዚህ…


