የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤይ 3ተኛ የስራ ዘመን 5ተኛ አመት 3ተኛ አስቸኳይ ጉባኤ አካሄዷል።

ምክር ቤቱ ካፀደጋቸው ሹመቶች አንዱ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የድሬደዋ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳይ ቢሮ ሃላፊ አድርጎ የሾመ ሲሆን በዛሬው ዕለት ከቀድሞ የቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ፈለቀ ጋር የስራ ርክክብ አድርገዋል። እንዲሁም ከቢሮው የሥራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር ተዋውቀዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *