ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የጅቡቲ እና የሶማሊያ መሪዎችን በጅግጅጋ አየር ማረፊያ ተቀበሉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ጠዋት በጅግጅጋ ገራድ ዊልዋል አየር ማረፊያ በመገኘት ለጅቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ እና ለሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሸክ ሞሃሙድ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *