ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩናይትድ ኪንግደም የኮመንዌልዝ፣ ልማት ጉዳዮች እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
ኢትዮጵያና ብሪታንያ በስትራቴጂካዊ የኃይል መሰረተ-ልማት ግንባታ ላይም አዲስ ስምምነት ተፈራርመዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩናይትድ ኪንግደም የውጭ፣ የኮመንዌልዝ እና የልማት ጉዳዮች ሚኒስትር ይቬት ኩፐር ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል። ከውይይቱ ጎን ለጎን በሁለቱ ሀገራት መካከል የኢንቨስትመንትና የሀብት አስተዳደር የቴክኒክ ትብብርን ጨምሮ ሁለት ግዙፍ የኃይል ማስተላለፊያ ፕሮጀክቶችን ወደ ተግባር የሚያስገቡ የልማት…


