ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ዶ/ር ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ እና ከልኡካን ቡድናቸው ጋር ወደ ድሬዳዋ የገቡት ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ሲሆን በከተማው የተከናወኑ ሜጋ ፕሮጀክቶችን የሚጎበኙ ይሆናል።
በሶማሌ ክልል በ”ገበታ ለትውልድ” መርሃ-ግብር የተገነባውን ግዙፍ የሸበሌ ሪዞርትን እንዲሁም አይሻ-2 የንፋስ ኃይል ማመንጫን ከጥቂት ሰዓታት በፊት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መርቀው ከፍተዋል።


