የውሀ አምራች ፋብሪካዎች ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በማድረጋቸው አስተዳደራዊ እርምጃ ተወሰደ::
በአስተዳደሩ የውሀ አምራች ፋብሪካዎች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በራሳቸው ተነሳሽነት ባደረጉት የዋጋ ጭማሪ ተጠቃሚውን ማህበረሰብ ይቅርታ ጠይቀዋል። ከአስተዳደሩ ንግድ እንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ጋር ውይይት ያደረጉት የውሀ አምራች ፋብሪካ ባለቤቶች እና ስራ አስኪያጆች እንደተናገሩት አለማቀፋዊ የገበያ ሁኔታ ተከትሎ የጥሬ እቃው መጨመር ጋር ተያይዞ ከሁለት ወራት በላይ ዋጋ ቢጨምርም ዋጋ ሳይጨምሩ መቆየታቸውን እና አሁናዊ የጥሬ እቃ ዋጋ ጭማሬ…


