የድሬዳዋ አሰተዳደር በቤተ መንግስት ለኢትዮጵያ ብሔሪዊ ቡድን፣ ለሳኦቶሜ እና ፕርንሲፔ አባላቶች እንዲሁም ከተለያዩ አካባቢዎቾ ለመጡ እንግዶችና አመራሮች የእራት ግብዣ አደረገ
በሰነ ስርዓቱ ላይ የድሬዳዋ አሰተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ፣ የብልፅግና ፖርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ሃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ፣ የኢትዮጵያ እግር ኳሰ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያሰ ጅራ፣ የድሬደዋ ወጣቶች እና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር ኻሊድ መሀመድ እንዲሁም የሊግ ካምፖኒ ሰብሳቢ መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞን ጨምሮ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጨዋቾችና ሌሎችም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል ። በዕለቱ…


