የኢትዮጵያ የትንሳኤ ጉዞ፦ ከመጋቢት እስከ መጋቢት የከፍታና የብርሃን ስምንት ዓመታት
በኢትዮጵያ ዘመናዊ የታሪክ አውድ ውስጥ መጋቢት ወር የድልና የነፃነት ተምሳሌት ነው። ጥንት በየካቲት ወር መጨረሻ ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች ኩራት የታወጀበት ነው። በ21ኛው ክፍለ ዘመን ደግሞ መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም አዲስ የለውጥ ማዕበል ይዞ ብቅ ማለቱ ይታወሳል። ከመጋቢት 2010 እስከ መጋቢት 2018 ዓ.ም ባሉት ስምንት የለውጥ ዓመታት ኢትዮጵያ ውስብስብ ፈተናዎችን በጽናት በመሻገር፣ የማይታመኑ አሻራዎችን ያሳረፈችበትና…


