ከአዲስ አበባ አራት ኪሎ ቤተ መንግሥት “ሀ” ተብሎ የተጀመረው አዳዲስ የቱሪስት መዳረሻ ልማት “ገበታ ለሀገር” ና “ገበታ ለትውልድ” በሚሉ ተነሣሽነቶች በሁሉም የሀገራችን ማዕዘናት ተዳርሷል፡፡ አዲስ አበባን ተምሳሌት ያደረገው የቱሪስት መዳረሻ ሥራ፣ ከተሞችን ዘልቀው መላው ሀገሪቱን “በአብሮ እንብላ” ባህላችን ብሂል “አብረን እናልማ” ሲል በገበታ ለሀገር ሰፍቷል፡፡

የመደመር መንግስት ገፅ 269

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *