የመደመር መንግስት ገፅ 269
ከአዲስ አበባ አራት ኪሎ ቤተ መንግሥት “ሀ” ተብሎ የተጀመረው አዳዲስ የቱሪስት መዳረሻ ልማት “ገበታ ለሀገር” ና “ገበታ ለትውልድ” በሚሉ ተነሣሽነቶች በሁሉም የሀገራችን ማዕዘናት ተዳርሷል፡፡ አዲስ አበባን ተምሳሌት ያደረገው የቱሪስት መዳረሻ ሥራ፣ ከተሞችን ዘልቀው መላው ሀገሪቱን “በአብሮ እንብላ” ባህላችን ብሂል “አብረን እናልማ” ሲል በገበታ ለሀገር ሰፍቷል፡፡


