የሀዘን መግለጫ
ድሬዳዋ ካፈራቻቸው ትላልቅ ጥበበኞች መካከል አንዱ የሆነውና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋ ዘፈኖቹ በስፋት የሚታወቀው ተወዳጁ አርቲስት መሀዲ አብዱረህማን ወይም በቅፅል ስሙ ‘መሀዲ ጢቃ” ትላንትና ምሽት ባደረበት ድንገተኛ ህመም ከዚህ ዓለም በሞት የተለየ ሲሆን፤ የድሬዳዋ አስተዳደርም በአርቲስቱ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልፃል። አርቲስት መሀዲ ትላንት ምሽት በተሰማው ድንገተኛ ህመም ለህክምና እርዳታ ሆስፒታል ተወስዶ አስፈላጊው ድጋፍ ቢደረግለትም ህይወቱን…


