በአስተዳደሩ የዋሄል ክላስተር ህግን ለማስከበር እርምጃ እየወሰደ ላለው ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት 3 መቶ 20ሺህ ብር የሚገመት የሀረር ሰንጋ ከብት አበርክተዋል፡፡
በስነ ስርአቱ ላይ የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ፤ ምክትል ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር፤የብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ መብራቴ ገብረየስ፤የፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አለሙ መግራ ፤ የኢፌደሪ መከላከያ ሰራዊት የምስራቅ አየር ሀይል እና እዝ የበላይ አመራሮች እና የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም አባ ገዳና የሀገር ሽማግሌዎች ተገኝተዋል፡፡ በስነ-ስርአቱ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ…


