በቀጣይ 5 ዓመታት በአስተዳደሩ 50 ሺህ ቤቶች እንደሚገነቡ ተገለጸ::

    በቀጣይ 5 ዓመት በአስተዳደሩ በገጠርና በከተማ የሚገነቡ ቤቶች አስመልክቶ የአስተዳደሩ ከንቲባና ከፍተኛ አመራሮች በቤቶች ልማት ጥናቶች የግምገማ እና የምክክር መድረክ አካሂደዋል፡፡ በምክክር መድረኩ የቤት አቅርቦት ስትራቴጂ ፍሬምዎርክ ጥናት ሰነድ ፣ የወጪ ቆጣቢና አዋጪ የቤት ልማት ዲዛይን ጥናት ሰነድ ፣ የገጠር ቤት ዲዛይን ሰነድ የቀረቡ ሲሆን አመራሩ በስፋት ተወያይተውባቸዋል፡፡ የአስተዳደሩ ኮንስትራክሽን እና ቤቶች ልማት ቢሮ ኃላፊ…

    Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የውይይትና የደም ልገሳ አካሄዱ::

      በተካሄደው የውይይት መድረኩ 150 በላይ የትግራይ ተወላጆች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ የተዘጋጀ ሰነድ የቀረበ ሲሆን በሰነዱ የኢትዮጵያ ባህል የሆነውን ይቅርታ ባይነትን በመተግበር የተፈጠረው ቁርሾ ሊወገድ እንደሚገባ ተገልጿል። ለውጥን መደገፍም ሆነ መተግበር በህግ መሆን እንዳለበትና ከታሪክ መማር እንጂ መጫረስ አግባብነት የሌለው በመሆኑ የታሪክና የባህል ልዩነት ሳይኖር የህዝብ ጥያቄ ሌላ ሆኖ እያለ የፖለቲካ ፍጆታና መሳሪያ መሆን ባህላችን…

      Read More

        በህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር እና በኤች አይቪ ኤድስ አስከፊነት ዙሪያ ለባለድርሻ አካላት እየተሰጠ ያለው የግንዛቤ እና የንቅናቄ መድረክ የገጠሩ ማህበረሰብ ባሳተፈ መልኩ ቀጥሏል፡፡

        በድሬዳዋ አስተዳደር ከቢዮ አዋሌ ፣ዋሂል እና አሰሊሶ ገጠር ቀበሌዎች የተውጣጡ ባለድሻ አካላት የህገ ወጥ ስደትን በመከላከል እና የኤች አይቪ ኤድስ ዙሪያ እየተስተዋለ ያለውን መዘናጋት በንቃት እንዲታገሉ አላማ ያነገበው ስልጠና ዘርፈ ብዙ ግብአቶች እየተገኙበት መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ በከተማ የጀመረው ስልጠና በገጠር ሲቀጥል የገጠሩ ማህበረሰብ እራሱን ህግ ወጥ በሆነ ችግር ውስጥ ከመክተት እና ለከፍተኛ አደጋ ከሚያጋልጡ መሰል ፈተናዎች…

        Read More