ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀንን አስመልክቶ ዉይይት ተካሄደ::
በሀገራችን ለ16ኛ ጊዜ በአለም አቀፍ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚኘዉን ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን አስመልክቶ የድሬዳዋ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሚሽኑ የስፖርት ማስፋፋትና ማልማት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ፊራንኦል ቡልቻ ባደረጉት ንግግር እንደገለፁት የሀገራችንን የብልፅግና ጉዞ ለማረጋገጥ ሙስናን መከላከል ወሳኝ መሆኑን በማብራራት ይህ ትዉልድ በተለይም ወጣቶች እና የመንግስት ሰራተኛው ሀብታቸዉን…


