መንግስትበ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በትላንትናው እለት የተጀመረው የማነቃቂያና አቅም ግንባታ ስልጠና በዛሬው እለትም የቀጠለ ሲሆን በመጀመሪያው ቀን ከድሬድዋ ዩኒቨርሲቲ ተጋባዥ አሰልጣኝ መምህርት ሀረግ ተክሉ ለስራ ያለን ተነሳሽነት ለመፍጠር የሚያስችሉ የአእምሮ ዝግጁነትና የስራ ቦታ ማህበራዊ ግንኙነትን በተመለከተ ስልጠና ተሰጥቷል ።