የድሬድዋ ዩኒቨርሲቲ ማህበራዊ ችግሮችን ለመቅረፍ በተለያዩ ዘርፎች ጥናትና ምርምር ማዘጋጀቱን አስታወቀ ::

    ዩኒቨርስቲው በአስተዳደሩ የሚስታወሉ የተለያዩ ማህበራዊ ችግሮችን ለመቅረፍ የሚያስችል ማህ በረሰብ ተኮር ንድፈ ሀሳቦችን በማዘጋጀት ከባለድርሻ ተቋማት ጋር የተጠናቀቁ የጥናትና ምርምር ስራዎች ወርክ ሾፕ አካሄዷል። በተዘጋጀው ወርክ ሾፕ ላይ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ተወካይ እና የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሰለሞን ዘሪሁን እንደተናገሩት የምርምር ስራዎቻች የማህበበረሰቡን ችግር መፍታት በሚችሉ መልኩ መሰራት እንዳለባቸው ገልፀው ዩኒቨርሲቲው…

    Read More