ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለሚመራ ልዑክ በድሬ ደዋ ደማቅ አቀባበል ተደረገ፡፡

    በፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለሚመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በድሬዳዋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ከንቲባ አቶ ከዲር ጁሃር ኧና የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እና ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብ አቀባበል አድርገውለት
    ልዑኩ ወደ ሀረር አቅንተዋል።