ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለሚመራ ልዑክ በድሬ ደዋ ደማቅ አቀባበል ተደረገ፡፡ 5 years ago5 years ago01 mins በፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለሚመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በድሬዳዋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ከንቲባ አቶ ከዲር ጁሃር ኧና የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እና ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብ አቀባበል አድርገውለት ልዑኩ ወደ ሀረር አቅንተዋል። Post navigation Previous: Buufatni Tajaajila Taaksii Saabiyaan Sa’idoo gara Qeeyraatti jijjiiramuun ibsame.Next: Jiila Pireezidaant Saahilawarq Zawdeen durfamuuf Simannaan Taasifame
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom1 week ago5 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago5 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago5 days ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago5 days ago 0