በአስተዳደሩ ከሰሞኑ በተደረገው የመንገድ ለውጥ …….
ማህበረሰቡ በመንገድ ለውጡ ላይ ያነሳውን ጥያቄ መሰረት በማድረግ የአስተዳደሩ ፍትህ ፀጥታና ህግ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙሳ ጣሀ ፤የድሬደዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አለሙ መግራ፤ በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ ፤ እንደሁም በድሬደዋ ፖሊስ ኮሚሽን የመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኢኒስፔክተር ይሄነው ሽፈራው ጨምሮ ሌሎች ሚመለከታቸው ባለድርሻዎች በስፍራው ተገኝተው የመንገድ…


