በአስተዳደሩ ከሰሞኑ በተደረገው የመንገድ ለውጥ …….

    ማህበረሰቡ በመንገድ ለውጡ ላይ ያነሳውን ጥያቄ መሰረት በማድረግ የአስተዳደሩ ፍትህ ፀጥታና ህግ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙሳ ጣሀ ፤የድሬደዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አለሙ መግራ፤ በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ ፤ እንደሁም በድሬደዋ ፖሊስ ኮሚሽን የመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኢኒስፔክተር ይሄነው ሽፈራው ጨምሮ ሌሎች ሚመለከታቸው ባለድርሻዎች በስፍራው ተገኝተው የመንገድ…

    Read More

      ስድስት ሚሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ የደቻቱ ደረቅ አሸዋ ወንዝ ተፋሰስ የተቀናጀ የአየር ንብረት ለውጥ ማጣጣሚያ ኢኒሼቲቭ ፕሮጀክት ጥናት እየተደረገ ይገኛል።

      የፕሮጀክቱ የቤዝ ላይንና የዲዛይን ጥናት ለድሬዳዋ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮችና በየደረጃው ለሚገኙ ባለድርሻ አካላት የማስተዋወቂያ መድረክ በሐረር ከተማ ራስ ሆቴል ተካሂዷል። በድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪኃጅ ፅ/ቤት UIIDP /የከተማ የተቀናጀ ተቋማዊ ልማት ፕሮግራም/ ስድስት ሚሊየን ብር በሚጠጋ ድጋፍ በሐሮማያ ዩንቨርሲቲ እየተደረገ የሚገኝው ጥናቱ የአስተዳደሩን የቀጣይ መቶና ሁለት መቶ አመታት ሁኔታ ትንበያ ላይ የተመሰረተ እንደሆነ በመስተዋወቂያ መድረኩ…

      Read More