የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙዪኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1442 ኛው የረመዳን የፆም ወር በሰላምና በጤና አደረሳችሁ። 5 years ago5 years ago01 mins ፆሙ የእዝነት:የአብሮነት : የተቸገሩትን የምንረዳበት እና የበረከት ፆም እንዲሆንላችሁ ከልብ እየተመኘን በዚህ የፆም ቀናት በሃገራችን ብሎም በከተማችን አሳሳቢ እየሆነ የመጣውን የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል ከጤና ባለሙያዎች የሚሰጡ የጥንቃቄ ምክሮችን ሳንዘናጋ እንተግብራቸው። ረመዳን ከሪም Post navigation Previous: ለመምረጥ_ይመዝገቡ የመራጮች ምዝገባ ሊጠናቀቅ 11 ቀናት ብቻ ይቀሩታል:: አሁኑኑ ይፍጠኑ:: የመራጭነት ካርድዎን በእጅዎ ያስገቡ::Next: በድሬዳዋ አስተዳደር ከ 725 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመንገድና የጎርፍ መከላከያ ግንባታዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom2 weeks ago1 week ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom2 weeks ago1 week ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom2 weeks ago1 week ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom2 weeks ago1 week ago 0