ህዝቡ የኮቪድ 19 ጫና ውስጥ ባለበት ሁኔታ የተማሪዎች የትምህርት ቤት ክፍያ ጭማሪ መደረጉ የህዝቡን ችግር ከግምት ውስጥ ያላስገባ ነው ተባለ ::

    በድሬዳዋ አስተዳደር በርካታ የግል፣ የማብረሰብ/የህዝብ እንዲሁም የእምነት ተቋማት ትምህርት ቤቶች በመማር ማስተማር ሂደት ውስጥ በመሳተፍ መንግስት ትምህርትን ለሁሉም ዜጋ ለማዳረስ የሚያደርገውን ጥረት የበኩላቸውን አስተዋጽዎ በማበርከት የተማረ ዜጋ በማፍራት ከፍተኛ እገዛ በማድረግ ላይ ናቸው፡፡ እነዚህ የትምህርት ተቋማት ለተማሪዎች በሚሰጡት የትምህርት አገልግሎትም ከየተማሪው ክፍያ በመቀበል ትምህርትን በማዳረስ ላይ ይገኛሉ፡፡ ከክፍያ ሂደቱ ጋርም ተያይዞ በአስተዳደሩ በተለያዩ በግል፣ በማህበረሰብ/በህዝብና…

    Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር ከ 725 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመንገድና የጎርፍ መከላከያ ግንባታዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡

      ግንባታዎቹም ለከተማዋ ለነዋሪዎች ከፍተኛ ጠቀሜታ እንደሚኖረውም ተገልፃል፡፡ መንገድ ለአንድ ሀገር እድገት ብሎም ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ የጎላ ሚና ይኖረዋል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞም በድሬዳዋ አስተዳደር ከ 725 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነቡ የሚገኙ አዳዲስ መንገዶችና ነባር መንገዶችን የመጠገን ስራ እንዲሁም ከዚህ ቀደም በከተማዋ ላይ ጎርፍ በሰውና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ከማድረሱ ጋር ተያይዞ ይህንንም ለመከላል ይቻል…

      Read More