የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ከድር ጁሐር በድሬዳዋ ዋሂል ክላስተር በሑሉል ሞጆ ገጠር ቀበሌ በመገኝት ለመራጭነት የሚያበቃቸውን ካርድ ወስደዋል።