የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ከድር ጁሐር በድሬዳዋ ዋሂል ክላስተር በሑሉል ሞጆ ገጠር ቀበሌ በመገኝት ለመራጭነት የሚያበቃቸውን ካርድ ወስደዋል። 5 years ago5 years ago00 mins Post navigation Previous: በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የገቡ ባለሃብቶች ምርቶቻቸውን ለውጪ ገበያ ማቅረብ ጀመሩ::Next: በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ የብልጽግና ፓርቲ አባላት ስልጠና እየተሰጠ ነው።
የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጅሃር በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በዛሬው ዕለት በግንባር ተገኝተው ድምፅ ሰጥተዋል። direcom5 days ago5 days ago 0