በድሬዳዋ አስተዳደር በ 350 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለሚገነባው የብረታ ብረትና ሲሚንቶ ማምረቻ ኢንዱስትሪ የመሰረት ድንጋይ በዛሬው እለት ተቀመጠ ።

    በድሬዳዋ አስተዳደር ከመልካ ጀብዱ ወጣ ብሎ በኢንዱስትሪ ፓርክ አቅራቢያ በ 103 ሄክታር መሬት ላይ በኢስት አፍሪካ ሆልዲንግና በዌስት ኢንተርናሽናል ሆልዲንግ ኩባንያዎች በሽርክና ለሚገነባው የኢንዱስትሪ ኮምፕሌክስም የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራህን ጨምሮ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ ፣ የሱማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ሙስጠፌ መሐመድ እና ምክትላቸው አቶ ኢብራሂም ኡስማን፣ የንግድ…

    Read More

      የቴክኖሎጂ ፈጠራና ክህሎት ባለቤቶችን ማበረታታት ዘርፉ ለአገር ኢኮኖሚ እድገት ሊያበረክት የሚችለውን ሚና እንደሚያሳድገው ተገለጸ::

      በአገር አቀፍ ደረጃ በሚካሄደው ሁለተኛው የቴክኖሎጂ ፈጠራና ክህሎት ውድድር እንደአስተዳደር ተወዳድረው በተለያዩ ዘርፎች ድሬደዋን ለመወከል የተመረጡ የክህሎት እና የቴክኖሎጂ ፈጠራ ባለቤቶች የማበረታቻ ሽልማት ተበርክቷል። በሽልማት ስነስረአቱ ላይ የተገኙት የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቭስትመንት ቢሮ ሃላፊ አቶ ከድር ጁሃር በአለም ላይ ያደጉ አገራትም ሆነ በማደግ ላይ ያሉ አገራት የቴክኖሎጂ ፈጠራ እና ክህሎት የእድገታቸው ዋነኛ…

      Read More