በድሬዳዋ አስተዳደር ፀረ-ሰላም ሀይሎች ገብተዋል ተብሎ የሚናፈሱ ወሬዎች ፍፁም ከእውነት የራቁ መሆናቸውን የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ ።

    ፖሊስ ኮሚሽኑ ከምን ጊዜውም በላይ የከተማዋን ሰላም ለማስጠበቅ በመስራት ላይ እንደሚገኝም ተገልፆል ። የድሬዳዋ አስተዳደር የተለያዩ ብሄር ብሄረሰቦችና እምነት ተከታዮች በጋራ በአንድነት ተቻችለውና ተከባብረው እንደሚኖሩባት ይታወቃል ነገር ግን ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የከተማዋን በጋራ የመኖር እሴትን ለማደፍረስ የሚጥሩ ፀረ-ሰላም ሀይሎች ወደ ከተማዋ እንደገቡ ተደርጎ ያልተጨበጡና ፍፁም ከእውነት የራቁ መረጃዎችን ህብረተሰቡ ዘንድ እየተሰራጩ ይገኛሉ ። እነዚህም መረጃዎቹ…

    Read More

      በሁሉም ከተማ ቀበሌዎች ከሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በአስተዳደሩ ባሉ የልማት ስራዎች ላይ ውይይት እየተደረገ ነው፡፡

      ከ2014-2016ዓ.ም የድሬዳዋ ከተማ የካፒታል ኢንቨስትመንት ዕቅድ (CIP)ዝግጅት አስመልክቶ የከተማው ህብረተሰብ እና የባለድርሻ አካላት ጋር በእቅድ ዝግጅቱ እንዲካተቱ የሚያስፈልጉና አዲስ ኘሮጀክቶች ላይ ውይይት እየተደረገ ይገኛል፡ ፡ በአስተዳደሩ እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዎች ከፕሮጀክቶቹ መካከል ሰፊ የስራ እድል የሚፈጥረው የጌጠኛ ድንጋይ ንጣፍ ስራን ጨምሮ የጠጠር መንገድ፣ የጎርፍ መከላከያ ግንብ፣ አዲሱ ቄራ፣ የመንገድ መብራት፣ ፓርክና የመንገድ አካፋይ ግንባታና አረንጓዴ…

      Read More