በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በህግ ማስከበር ተሳትፎ ጉዳት ደርሶባቸው በምስራቅ እዝ ደረጃ ሶስት ሆስፒታል በህክምና ላይ የሚገኙ የሰራዊት አባላትን ለማበረታታት ያለመ ፕሮግራም ተካሄደ ።

    የኢ.ፌ.ድ.ሪ መከላከያ ሰራዊት ከሀገር ውስጥ ብሎም ከሀገር ውጪ የሚቃጣበትን ጥቃት ከመመከት ባለፈ ቀን ከለሊት የሀገሩን ዳር ድንበር በማስከበር ላይ ይገኛል ። ይህንንም ተከትሎ በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በነበረው የህግ ማስከበር ተልእኮ ላይ ተሳትፈው ጉዳት ደርሶባቸው በምስራቅ እዝ ደረጃ ሶስት ሆስፒታል በህክምና ላይ የሚገኙ የሰራዊት አባላትን ማበረታታትና ከጉዳታቸውም አገግመው ወደ ግዳጅ እንዲቀላቀሉ ለማበረታታት ይቻል ዘንድ እንዲሁም የፌደራል…

    Read More

      በመላ ድሬዳዋ በኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ ዛሬ ዕለተ ስቅለት በድምቀት ተከበረ::

      በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ የካቲት መጨረሻ ላይ የተያዘው የአብይ ጾም በጾምና በጸሎት አምላክን በመለመንና በመማጸን አሳልፈው ጾሙ ሊገባደድ ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተውታል፡፡ በተለይም በአብይ ጾም የመጨረሻው አርብ ከሌላው ቀናት ለየት የሚያደርገው ኢየሱስ ክርስቶች በመስቀል ላይ እሱ ሞቶ ለመላ የሰው ልጆች ህይወት የሰጠበት ዕለት በመሆኑ ቀኑን በጾም፣ በጸሎትና በስግደት ይከበራል፡፡ ስለሆነም ይህን በማሰብ በመላ…

      Read More