የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ ባስተላለፉት የትንሳኤ በዓል የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክታቸው በዓሉን በመደጋገፍና በመረዳዳት ልናከብረው እንደሚገባ ጠቆሙ::

    የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ ባስተላለፉት የትንሳኤ በዓል የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክታቸው ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ ለጌታችን ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ አያይዘውም በዓሉ በሰላም፣ በፍቅርና በደስታ እንዲከበር ምኞታቸውንም ገልጸዋል፡፡ አክለውም እኛ ክርስቲያኖች በመገረፉ ቁስል የተፈወስን ከመከራ ስቃይ የዳንበት፤ ከወደቅንበት የተነሳንበት ልዩ በዓል በመሆኑ በዓሉን ስናከብር የተረሱ፣…

    Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አህመድ መሐመድ ቡህ ለመላ የክርስትና እምነት ተከታዮች የትንሳኤ በዓል የሰላም፣ የፍቅር፣ የደስታና የጤና እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገለጹ::

      የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አህመድ መሐመድ ቡህ ባስተላለፉት የትንሳኤ በዓል የመልካም ምኞት መግለጫ መልእክታቸው ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለፋሲካ በዓል በሰላም እና በጤና አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ ከንቲባው አያይዘውም በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር፣ የደስታና የበረከት በዓል እንዲሆን የተመኙ ሲሆን ህዝበ ክርስቲያኑ በዓሉን ሲያከበር በኢትዮጵያዊነትና በድሬዳዋዊነት እሴቶቻችን የተቸገሩን የምናስብበት፣ የምንደጋገፍበትና በጋራ የምናከብረው መሆን ስላለበት የተቸገሩትን በመርዳት ሊሆን ይገባል…

      Read More