1442 ተኛውን ታላቁን የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ከሰራተኞቹ ጋር በጋራ የአፍጢር ፕሮግራም አካሂዷል ።

    ታላቁ የረመዳን ፆም በድሬዳዋ አስተዳደር በጋራ ከማፍጠር ባለፈ ያለው የሌለውን በመርዳትና በመደጋገፍ ፆሙን እያሳለፍ ይገኛሉ ። ከዚሁ ጋር ተያይዞ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ፆሙን ምክንያት በማድረግ ከቢሮው ሰራተኞች ጋር በጋራ የማፍጠር ስነ-ስርአት አካሂዷል። በፕሮግራሙ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ የሆኑት አቶ እስቂያስ ታፈሰ የረመዳን ፆም በከተማችን ድሬዳዋ…

    Read More

      በቀጣይ ቀናትም የጎርፍ አደጋ ሊደርስ ስለሚችል ህብረተሰቡ ተገቢውን ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ ተጠቆመ::

      በድሬደዋ ከተማ በትናንትናው ዕለት በጣለው ከባድ ዝናብ ሳቢያ የአንድ መኖሪያ ቤት አጥር ግንብ ፈርሶ በመኖሪያ ቤት ላይ በመውደቁ የሶስት ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን በመብረቅ አደጋም የአንድ ሰው ህይወት ማለፉ ታውቋል፡፡ በድሬዳዋ ከተማ ቀበሌ 08 ልዩ ስሙ ለገሃሬ ከመንገድ በላይ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ከለሊቱ ዘጠኝ ሰአት ጀምሮ በጣለው ከባድ ዝናብ የአንድ መኖሪያ ቤት አጥር ተደርምሶ በአቅራቢያው…

      Read More